በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በእጅ የተጻፉ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች

አንድ ጥንታዊ ጽሑፍ በአምላክ ስም መጠቀም ተገቢ መሆኑን አረጋገጠ

መለኮታዊው ስም “አዲስ ኪዳን” ውስጥ መግባቱ ተገቢ እንደሆነ የሚያሳየውን ማስረጃ ተመልከት።

ውድ የሆነ ጥንታዊ ሀብት ከቆሻሻ መሃል ማግኘት

የፓፒረስ ራይላንድስ የዮሐንስ ወንጌል ቁራጭ እስካሁን ከተገኙት የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ቅጂዎች ሁሉ እጅግ ጥንታዊው ነው።

አንድን ጥንታዊ ጥቅልል ማንበብ ተቻለ

በ1970 የአርኪኦሎጂ ባለሙያዎች፣ እስራኤል ውስጥ አንድ የተቃጠለ ጥቅልል ቆፍረው አወጡ። የተራቀቀ ምስል ማንሻ መሣሪያ (3-D ስካነር) በመጠቀም፣ በጥቅልሉ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ምስል ማንሳት ተቻለ። ታዲያ ምን ተገኘ?

መጽሐፍ ቅዱስ በስብሶ ከመጥፋት ተርፏል

የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎችና ገልባጮች መልእክቱን የጻፉት በፓፒረስና በብራና ላይ ነበር። እንዲህ ያሉ ጥንታዊ ቅጂዎች እስከ ዘመናችን ድረስ ሳይበሰብሱ የቆዩት እንዴት ነው?

በመጽሐፍ ቅዱስ ወንጌሎች መተማመን የምትችለው ለምንድን ነው?

የጥንት ግልባጮች የሚሰጡትን ማስረጃ መርምር።

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኢየሱስ ሕይወት የያዘው ዘገባ ትክክለኛ ነው?

እስከ ዛሬ ከተገኙት ሁሉ እጅግ ጥንታዊ ስለሆነው በእጅ የተገለበጠ የቅዱሳን መጻሕፍት ቅጂ እንድታነብብ እንጋብዝሃለን።