ሚያዝያ 27, 2023
ሩሲያ
“ምንም ነገር አልጎደለብንም”
በአልታይ ሪፑብሊክ የሚገኘው የማይሚንስኪ አውራጃ ፍርድ ቤት፣ ከወንድም ሰርጌ ፒትርዬንኮ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በቅርቡ ፍርድ እንደሚያስተላልፍ ይጠበቃል። አቃቤ ሕጉ እንዲተላለፍበት የሚፈልገውን ብይን ገና አላሳወቀም።
አጭር መግለጫ
እኛም ልክ እንደ ሰርጌ፣ በታማኝነት እስከጸናን ድረስ ይሖዋ ምንጊዜም ድጋፍ እንደሚሆንልን እርግጠኞች ነን።—2 ሳሙኤል 22:19, 20
የክሱ ሂደት
ጥር 16, 2022
ቤቱ ተፈተሸ
ሐምሌ 28, 2022
የወንጀል ክስ ተመሠረተበት
ታኅሣሥ 7, 2022
የጉዞ እገዳ ተጣለበት
ታኅሣሥ 22, 2022
ክሱ በፍርድ ቤት መታየት ጀመረ